

ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለማህበረሰብ አገልግሎት ፋይዳ ያላቸውን ሦስት ፕሮጀክቶችን አስመረቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎትን ታሳቢ በማድረግ ካከናወናቸው ፕሮጀክቶች መካከል የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ተኮር የሬዲዮ ጣቢያ ኤፍ.ኤም 89.0፣ የኮቪድ-19 መመርመሪያ ማዕከልና የወተት ላሞች እርባታና ቴክኖሎጂ ጣቢያ ይገኙበታል፡፡ በምርቃት ሥነ-ስርዓቱ ተገኝነተው ፕሮጀክቶችን የመረቁት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዶ/ር ምስራቅ መኮንን የማህበረሰብ ሬዲዮው ለማህበረሰቡ ከማስተማርና ግንዛቤን ከመፍጠር አንጻር ፋይዳው ከፍተኛ በመሆኑ ማህበረሰቡ የሚያዳምጥ ብቻ ሳይሆን የሚሳተፍበት እንዲሆን መሥራት ያስፈልጋል ብለዋል፡፡ አክለውም የኮቪድ-19 መመርመሪያ ማዕከልም ሆነ የወተት ላሞች እርባታና ቴክኖሎጂ ጣቢያው ለህብረተሰቡ ያለው ጠቀሜታ የጎላ ነው በማት ገልጸዋል፡፡ የጌዴኦ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ ሽፈራው ቦጋለ በበኩላቸው የሬዲዮ ጣቢያ መከፈቱ የአካበቢው ማህበረሰብ መረጃ ለማግኘት ያለውን አማራጭ የ
ዝርዝሩን ለማየት ይህንን ይጫኑ(የነጥብ የሥራ ምዘናናደረጃ አወሳሰን ዜደ (JEG) ድልደላ )
ለዲላ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሠራተኞች በሙሉ፡
ዲላ ዩኒቨርሲቲ በዚህ ደብዳቤ ማስታወቂያ መሠረት የአስተዳደር ድጋፍ ሰጭ ሠራተኞች አወዳድሮ ድልደላ ያደርጋል፡፡ሠራተኞች የሚወዳደሩበት የሥራ መደብ ካላቸው ዝግጅት እንዲያጠኑ በማሰብ የውድድር ፎርም የሚሞላው ከታህሳስ 13 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ በሚወጣ ዝርዝር ፕሮግራም መሠረት ይሆናል፡፡
ዲዩ፤ ነሐሴ 9 ቀን 2011 ዓ.ም (ህዝብ ግንኙነት) የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ከኮምፒውቲንግ እና እንፎርማቲክስ ትምህርት ቤት ጋር በመተባበር ሁለት ሺህ ለሚሆኑ ዜጎች መሠረታዊ የኮምፒውተር ትምህርት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡
የኮምፒውተር መሠረታዊ ዕውቀት(Computer Basics)፣ የበይነ መረብ አገልግሎቶች አጠቃቀም (The Internet, cloud services and world wide web)፣ የአገልግሎት ሰጪ መተግበሪያ ፕሮግራሞች አጠቃቀም(Productivity Programmes)፣ የዲጂታል አኗኗር (Digital lifestyles)፣ የግል መረጃ ደህንነት አጠባበቅ(Computer security and privacy) በዲጂታል መሠረተ ትምህርት (Digital Literacy) ስልጠና እየተዳሰሱ ያሉ ርዕሰ ጉዳዮች ናቸው፡፡
በድጋሚ የወጣ የተማሪዎች ጥሪ ይመለከታል
በተለያየ ምክንያት የተማሪ ቅበላ ቀን ለውጥ አስፈልጓል፡፡
በመሆኑም የዲላ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተመራቂ ተማሪዎች፡-