Call for_postdoctoral_fellowship
We are glad to announce a postdoctoral fellowship for one year with a possibility of extension depending on performance and funding.
We are glad to announce a postdoctoral fellowship for one year with a possibility of extension depending on performance and funding.
ዲ.ዩ፦ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ) ዲላ ዩኒቨርሲቲ በ 2016 የትምህርት ዘመን በበይነ-መረብ እና በወረቀት የተሰጠው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጀ ማጠናቀቂያ ፈተና በተሰካ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ ላበረከተው ሁሉን አቀፍ ድጋፍ እና አስተዋጽዖ የምስጋና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት።
ዲ.ዩ፤ ነሐሴ 24/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ቡና ምርምር ስልጠና ተቋም በአዋዳ ግብርና ምርምር መለስተኛ ማዕከል ለሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና የልምድ ልውውጥ ማድረጉ ታውቋል።
ላለፉት ስድስት ዓመታት ዲላ ዩኒቨርሲቲን በፕሬዚዳንትነት ሲመሩ የነበሩት ዶ/ር ችሮታው አየለ ከነሐሴ 22/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሁነው እንዲሰሩ በትምህርት ሚኒስቴር ተመድበዋል።
ዲ.ዩ ነሐሴ 23/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ኮሌጅ ምርታማነታቸው የተረጋገጡ ‘ቦቫንስ ብራውን’ (Bovans Brown) የተሰኙ…
ዲ.ዩ፤ ነሐሴ 21/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት አዘጋጅነት ለዲላ እና ዳማ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል።
ዲ.ዩ ነሐሴ 20/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከቡሌና ራጴ ወረዳ ለተወጣጡ አርሶ አደሮች በምርምር የበለፀገ የአኘል ችግኝ ስርጭት አካሂዷል።
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ተካልኝ ታደሰ፤ ዩኒቨርሲቲው በደጋ ፍራፍሬ ዙሪያ በሰፊው እየሰራ መሆኑን ገልፀው፤ በዋናነት በአኘል ላይ ለረጅም ጊዜ እየተሰራ መሆኑን በመግለጽ ከቡሌ ወረዳ 8 ቀበሌዎች ከራጴ ወረዳ በተመሳሳይ 8 ቀበሌዎች ለተወጣጡ አርሶ አደሮች የአኘል ችግኝ መሰራጨቱን ተናግረዋል።
ዲ.ዩ፤ ነሐሴ 19/12/16 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የቡና ምርምር ስልጠና ተቋም በአራተኛ ዙር እያሰለጠናቸው ያሉትን የግብርና ባለሙያዎች በጽንሰ ሐሳብ ደረጃ ሲማሩ የቆዩትን በተግባር የመስክ ምልከታና ልምምድ እንዲያገኙ ማድረጉ ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ነሐሴ 18/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በትብብር የተዘጋጀው “የግብርና ቆጠራ ለመረጃ ምሉዕነት” በሚል መሪ ቃል አገር አቀፍ የኢትዮጵያ ግብርና ናሙና ቆጠራ ባለሙያዎች ስልጠና የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዲላ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ተከናውኗል።
ማስታወቂያ፡ ዲላ ዩኒቨርሲቲ #በዲላ፣ #በይርጋጨፌ፣ #በሀዋሳ እና #ሻሸመኔ ማዕከላት በሳምንቱ የዕረፍት ቀናት (Weekend) መርሃግብር ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የትምህርት ዘርፎች