በሁለት ዙር ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰላም ተጠናቀቀ
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፤ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 11 በወረቀት እና በበይነ መረብ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፤ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 11 በወረቀት እና በበይነ መረብ በሁለት ዙሮች ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 09/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በሁለተኛው ዙር በበይነ መረብ እና በወረቀት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ብሔራዊ ፈተና በተያዘለት መርሃ ግብር መሰረት በዲላ ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ሰዓት መሰጠት ጀምሯል።
ዲ.ዩ፤ ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፤ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 5 /2016 ዓ.ም በወረቀት እና በበይነ መረብ ሲሰጥ የቆየው የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ የ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል፡፡
ዲ.ዩ፦ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የበይነ መረብ ተፈታኞች ጋር #የምትተክልሀገርየሚያፀና_ትውልድ በሚል መሪ ቃል እንደሀገር የተጀመረውን የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ አካል በመሆን አረንጓዴ አሽራ አኑረዋል።
ዲ.ዩ፡- ሐምሌ 2/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 12/2016 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፣ በዩኒቨርሲቲው በአስፈጻሚነት ለተመደቡ የፈተና ማዕከል ኃላፊ፣ የፈተና ጉድኝነት ማዕከል አስተባባሪ፣ የፈተና ጣቢያ ኃላፊና ሱፐርቫይዘሮች ስለ ፈተና አስፈጻሚዎች መብትና ግዴታ እንዲሁም ስለተፈቀዱ እና ስለተከለከሉ ነገሮች በተመለከተ ገለጻ (Orientation) ተሰጥቷል።
ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዙር (ማህበራዊ ሳይንስ ) የሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ተጠቃለው መግባታቸው ተገልጿል።
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 29/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በ2016 የትምህርት ዘመን ማጠቃለያ የቅድመ 1ኛ ክፍል ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 27/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለመማሪያ ክፍል እና ለቢሮ አገልግሎት እንዲውል በአጼ ዳዊት ትምህርት ቤት ውስጥ ያስገነባውን ሕንጻ በዛሬው እለት አስረክቧል።
ዲ.ዩ፤ ሰኔ 27/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ትምህርት ዘርፎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ መረሃ ግብር ያሰለጠናቸውን 2,356 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቋል።
የኢፌድሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታልን የላቀ የSBFR አፈጻጸም እና የማሻሻያ ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል
ከአፍታ ቆይታ በኃላ በዝርዝር ዜና እንመለሳለን