Dilla University

Dilla University
ዲላ ዩኒቨርሲቲ

Green University, Sustainable Future

News
አዲስ ለተሾሙት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ ለተሾሙት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አቀባበል ተደረገላቸው

ዶ/ር ኤልያስ አለሙ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ገቡ

ዶ/ር ኤልያስ አለሙ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ገቡ

Call for_postdoctoral_fellowship

Call for_postdoctoral_fellowship

የላቀ_አስተዋጽኦ_የምስክር_ወረቀት

የላቀ_አስተዋጽኦ_የምስክር_ወረቀት

በአዋዳ ግብርና ምርምር ማዕከል ለሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ ተደረገ

በአዋዳ ግብርና ምርምር ማዕከል ለሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ ተደረገ

ዶ/ር ችሮታው አየለ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሁነው ተሾሙ

ዶ/ር ችሮታው አየለ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሁነው ተሾሙ

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ቦቫንስ ብራውን” የዶሮ ዝርያዎችን ወደ ምርት ማስገባቱን ገለጸ

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ቦቫንስ ብራውን” የዶሮ ዝርያዎችን ወደ ምርት ማስገባቱን ገለጸ

ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒውዩተር ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒውዩተር ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

በምርምር የበለጸገ የአፕል ችግኝ ለአርሶ አደሮች ተሰራጨ

በምርምር የበለጸገ የአፕል ችግኝ ለአርሶ አደሮች ተሰራጨ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ የቡና ምርምር ስልጠና ተቋም ሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ አካሄዱ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ የቡና ምርምር ስልጠና ተቋም ሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ አካሄዱ

Top News

የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና መሰጠት ጀመረ

ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 09/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በሁለተኛው ዙር በበይነ መረብ እና በወረቀት የሚሰጠው የ12ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ብሔራዊ ፈተና በተያዘለት መርሃ ግብር መሰረት በዲላ ዩኒቨርሲቲ በአሁኑ ሰዓት መሰጠት ጀምሯል።

Top News

ከኦንላይን ተፈታኞች ጋር በመሆን አረንጓዴ አሻራ የማኖር መርሃግብር ተከናወነ

ዲ.ዩ፦ሐምሌ 5/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች ከ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የበይነ መረብ ተፈታኞች ጋር #የምትተክልሀገርየሚያፀና_ትውልድ በሚል መሪ ቃል እንደሀገር የተጀመረውን የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ አካል በመሆን አረንጓዴ አሽራ አኑረዋል።

Top News

ለመጀመሪያ ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና አስፈጻሚዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ መርሃ ግብር ተዘጋጅቶ ገለጻ ተሰጠ

ዲ.ዩ፡- ሐምሌ 2/2016ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ):- በዲላ ዩኒቨርሲቲ ከሐምሌ 3 እስከ 12/2016 ዓ.ም በበይነ መረብ እና በወረቀት ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና፣ በዩኒቨርሲቲው በአስፈጻሚነት ለተመደቡ የፈተና ማዕከል ኃላፊ፣ የፈተና ጉድኝነት ማዕከል አስተባባሪ፣ የፈተና ጣቢያ ኃላፊና ሱፐርቫይዘሮች ስለ ፈተና አስፈጻሚዎች መብትና ግዴታ እንዲሁም ስለተፈቀዱ እና ስለተከለከሉ ነገሮች በተመለከተ ገለጻ (Orientation) ተሰጥቷል።

Top News

በዲላ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪው ዙር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች ተጠቃለው መግባታቸው ተገለፀ

ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮ የትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዙር (ማህበራዊ ሳይንስ ) የሚወስዱ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ተጠቃለው መግባታቸው ተገልጿል።

Top News

የኢፌድሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታልን የላቀ የSBFR አፈጻጸም እና የማሻሻያ ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል

የኢፌድሪ ጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የዲላ ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ሆስፒታልን የላቀ የSBFR አፈጻጸም እና የማሻሻያ ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል
ከአፍታ ቆይታ በኃላ በዝርዝር ዜና እንመለሳለን