አለም አቀፍ የአካባቢ ቀን ተከብሮ ዋለ
ዲ.ዩ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የዕፅዋት ጥበቃና ኢኮቱሪዝም ማዕከል አዘጋጅነት “መሬትን መልሶ ማልማት፣ በረሃማነትንና ድርቅን መቋቋም” በሚል መሪ ሃሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ51ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደግሞ ለ31ኛ ጊዜ የአካባቢ ቀን በተለያዩ ኩነቶች ተከብሮ ውሏል።
ዲ.ዩ ሰኔ 1/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የዕፅዋት ጥበቃና ኢኮቱሪዝም ማዕከል አዘጋጅነት “መሬትን መልሶ ማልማት፣ በረሃማነትንና ድርቅን መቋቋም” በሚል መሪ ሃሳብ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ51ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደግሞ ለ31ኛ ጊዜ የአካባቢ ቀን በተለያዩ ኩነቶች ተከብሮ ውሏል።
ዲ.ዩ ግንቦት 29/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በጌዴኦ ዞን ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ (Online) ለሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ይረዳል የተባለ የሞዴል ፈተና በዛሬው ዕለት መሰጠት ተጀምሯል።
ዲ.ዩ፤ ግንቦት 28/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት የረጅም ጊዜ ልምድ ያላቸውን ምሁር በመጋበዝ በዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ጉድኝት ዙርያ የህዝብ ዲስኩር (Public Lecture) እንዲሰጡ ማድረጉ ተገልጿል።
ዲ.ዩ ግንቦት 27/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ለዲላ ዩኒቨርሲቲ 2016 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መውጫ ፈተና ቅድመ ዝግጅት ይረዳል የተባለ የሞዴል ፈተና በዛሬው ዕለት መሰጠት ተጀምሯል።
ዲዩ ግንቦት 24/2016 ዓ.ም. (ህ.ዓ.ግ) በዲላ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ፍላጎት ትምህርት ድጋፍ ማዕከል ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት በድምፅ አማካኝነት በሚሰጥ ትዕዛዝ ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችል መሠረታዊ የኮምፒውተር እና የጆውስ ሶፍትዌር አጠቃቀም ዙሪያ ለአይነስውራን ተማሪዎች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል፡፡
ዲ.ዩ፤ ግንቦት 23/2016ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከጂ አይ ዜድ (GIZ) ኢትዮጵያ እና ከኢትዮጵያ አካዳሚክ ሳይንስ ጋር በመተባበር በአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ሽግግርና አስተዳደር ዙሪያ ያዘጋጀው ስልጠና ለዩኒቨርስቲው አመራሮች ተሰጥቷል ።
ዲ.ዩ፤ ግንቦት 21/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ) በዲላ የኢንዱስትሪ ግንኙነትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ጽ/ቤት ከ ጂ አይ ዜድ (GIZ) ጋር በመተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ ለሚደረገው የAGRO – BUISNESS – IDEA – COMPETITION ውድድር ላይ ለሚሳተፉ ተወዳዳሪዎች ለ5 ቀናት የሚቆይ የ boot Camp ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
ዲ.ዩ ግንቦት 19/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ) በዲላ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ስነ ምግባር ህትመትና ስርጭት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከጆንሰን የጠፈር ምርምር ማዕከል የመጡ ከፍተኛ ተመራማሪ ‘የጠፈር ምርምር ተግዳሮቶች እና ጥቅሞች’ /Human space Science: Challenges and Opportunities) በሚል ሐሳብ ፐብሊክ ሌክቸር ተሰጥቷል።
ዲ.ዩ፤ ግንቦት 15/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት እና አጋርነት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ከጌዴኦ ዞን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለተውጣጡ የኬምስትሪ መምህራን “በኬሚስትሪ ቨርቹዋል ቤተ ሙከራ” ዙሪያ በዲላ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ለአራት ተከታታይ ቀናት ተግባር ተኮር ስልጠና ተሰጥቷል።
ዲ.ዩ ግንቦት 14/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጅ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ዘርፍ በአቅራቢያው ከሚገኙ የኢንዱስትሪ ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡