Dilla University

Dilla University
ዲላ ዩኒቨርሲቲ

Green University, Sustainable Future

News
አዲስ ለተሾሙት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አቀባበል ተደረገላቸው

አዲስ ለተሾሙት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አቀባበል ተደረገላቸው

ዶ/ር ኤልያስ አለሙ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ገቡ

ዶ/ር ኤልያስ አለሙ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ ገቡ

Call for_postdoctoral_fellowship

Call for_postdoctoral_fellowship

የላቀ_አስተዋጽኦ_የምስክር_ወረቀት

የላቀ_አስተዋጽኦ_የምስክር_ወረቀት

በአዋዳ ግብርና ምርምር ማዕከል ለሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ ተደረገ

በአዋዳ ግብርና ምርምር ማዕከል ለሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ ተደረገ

ዶ/ር ችሮታው አየለ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሁነው ተሾሙ

ዶ/ር ችሮታው አየለ የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሁነው ተሾሙ

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ቦቫንስ ብራውን” የዶሮ ዝርያዎችን ወደ ምርት ማስገባቱን ገለጸ

ዲላ ዩኒቨርሲቲ “ቦቫንስ ብራውን” የዶሮ ዝርያዎችን ወደ ምርት ማስገባቱን ገለጸ

ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒውዩተር ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

ለ2ኛ ደረጃ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒውዩተር ክህሎት ስልጠና ተሰጠ

በምርምር የበለጸገ የአፕል ችግኝ ለአርሶ አደሮች ተሰራጨ

በምርምር የበለጸገ የአፕል ችግኝ ለአርሶ አደሮች ተሰራጨ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ የቡና ምርምር ስልጠና ተቋም ሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ አካሄዱ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ የቡና ምርምር ስልጠና ተቋም ሰልጣኞች የመስክ ስልጠናና ልምድ ልውውጥ አካሄዱ

Top News

ዲላ ዩኒቨርሲቲ እና መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በትብብር ለመስራት የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ

ዲ.ዩ፦ መጋቢት 26/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፤ ዲላ ዩኒቨርሲቲ እና መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ነው የተፈራረሙት።

Top News

የ4ተኛው ሳምንት የላብራቶሪ ኤግዚብሽን ተካሄደ

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 20/2016 ዓ/ም (ህ.ዓ.ግ)፦የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 4ተኛውን ሳምንት የላብራቶሪ ኤግዚብሽን አካሂዷል።
አንተነህ ወጋሶ (ዶ/ር)፣ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲን በወቅቱ እንደገለጹት፤ የላብራቶሪ ኤግዚብሽኑ ላለፉት ሦስት ተከታታይ ሳምንታት እየተካሄደ መቀጠሉን ገልጸው፤ በባለፈው ሳምንት በኮሌጁ በተያዘው ማንዋል መሰረት በኤግዚብሽኑ የኮሌጁ የውሃ ሃብት እና መስኖ ምህንድስና ት/ቤት ላብራቶሪዎቻቸውን ማቅረባቸውን ገልጸዋል።

Top News

13ኛው ዓመታዊ አገር አቀፍ የምርምር ጉባኤ ተካሄደ

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 19/2016 (ህ.ዓ.ግ)፦ 13ኛው አገር አቀፍ ዓመታዊ የምርምር ጉበኤ“ምርምር ለማህበረሰብ ለውጥ” በሚል ዋና ጭብጥ
በዲላ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል። የዲላ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ጽ/ቤት እና የምርምር፣ ህትመት፣ ሥነ ምግባርና ሥርፀት ዳይሬክቶሬት ጉባኤውን አሰናድተውታል።

Top News

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዲላ ዩኒቨርሲቲ ተከብሮ ዋለ

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 14/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ በሴቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን “ሴቶችን እናብቃ፣ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ” በሚል መሪ ሃሳብ ከዩኒቨርሲቲው አንጋፋ ሴት መምህራን ጋር የልምድ ልውውጥ በማድረግ በዓሉን በልዩ ልዩ ዝግጅቶች አክብሮ ውሏል። ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ ጊዜ እንዲሁም በሀገራችን ደግሞ ለ48ኛ ጊዜ ተከብሮ መዋሉ ታውቋል።

Top News

በመረጃ አስተዳደር እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል

ዲ.ዩ መጋቢት 11/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅና አጠቃላይ ሆስፒታል አዘጋጅነት የምርምር ደረጃን የሚያሳይ የጥናትና ምርምር መረጃ አያያዝና አስተዳደር (Research Data management) እና በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) አውድ በጤናው ዘርፍ ያሉ መርሆዎችን በተመለከተ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡

Top News

ሀገር በቀል እውቀቶችን በመጠበቅ ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ ተገለጸ

ዲ.ዩ፤ መጋቢት 09/2016 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት አጋርነት ዳይሬክቶሬት ከጌዴኦ ዞን፣ ከምዕራብ ጉጂ አባያ ወረዳ እና ከሲዳማ ክልል ዳራ ወረዳ ለተወጣጡ የባህልና ቱሪዝም ባለሙያዎች በሀገር በቀል ዕውቀት ዙሪያ ሰልጠና ሰጥቷል፡፡