በመሆኑም ዘወትር ማክሰኞ የሚወጣውን እትም በመከታተል ተቋማዊ መረጃዎችን እንዲጋሩና በዩኒቨርሲቲው የልማት ሥራዎች ዙሪያ ገንቢ አስተያየትና ሃሳብ እንዲያካፍሉን ዩኒቨርሲቲው ይጋብዝዎታል፡፡