የዲላ ዩኒቨርሲቲ ወደናንተ የሚቀርበውን የሚዲያ አማራጭ በማስፋት ከኢትዮጵያ ፕሬስ ኤጀንሲ ጋር ተባብሮ በሳምንት አንድ ጊዜ ተቋማዊ ስራዎችን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ በቋሚነት ይዞላችሁ ይመጣል፡፡

በመሆኑም ዘወትር ማክሰኞ የሚወጣውን እትም በመከታተል ተቋማዊ መረጃዎችን እንዲጋሩና በዩኒቨርሲቲው የልማት ሥራዎች ዙሪያ ገንቢ አስተያየትና ሃሳብ እንዲያካፍሉን ዩኒቨርሲቲው ይጋብዝዎታል፡፡