ለድህረ-ምረቃ አዲስ አመልካች ተማሪዎች

የድህረ-ምረቃ ትምህርታችሁን በዲላ ዩኒቨርሲቲ ለመማር ያመለከታችሁ አዲስ አመልካቾች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው ሐሙስ፣ የካቲት 30/2015 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ላይ መሆኑን እየገለፅን አመልካቾች ለፈተና መቀመጥ መቻላችሁን ለመማር ካመለከታችሁበት የትምህርት ክፍል ጋር በመነጋገር በተጠቀሰው ቀንና ሰአት ፈተናውን እንድትፈተኑ እናሳውቃለን።
ሬጂስትራር እና አሉምናይ ዳይሬክቶሬት
...................
ዲላ ዩኒቨርሲቲ
የአረንጓዴው ምድር ዩኒቨርሲቲ