ለመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ተጠናቀቀ

ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በአገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው የመውጫ ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።

በዲላ ዩኒቨርሲቲ እና በጣሊያኑ ቱሪን ዩኒቨርሲቲ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ገጽታ በተመለከተ ውይይት ተካሄደ

ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 4/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር ምክትል ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤትና የሀገረሰብ ጥናት ተቋም ከቱሪን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር፤ በሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች ያለውን የትብብር ስራ አሁናዊ ሁኔታ የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ከሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች ትብብር የተገኙ ልምዶች ተዳስሰዋል።

ለቅድመ ምረቃ እጩ ተመራቂዎች የመውጫ ፈተና ዛሬ መሰጠት ጀምሯል

ዲ.ዩ፦ ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ለቅድመ ምረቃ እጩ ተመራቂዎች በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጀውን አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና በዛሬው እለት መስጠት ጀምሯል።

ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው የአቅም ማሻሻያ ፕሮግራም ተማሪዎች ፈተና ተጠናቀቀ

ዲ.ዩ፦ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በአገር አቀፍ ደረጃ የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለቆዩ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው ፈተና ዛሬ ተጠናቋል።

የባዮጋዝ ልማት ስሥራዎችን የመገምገምና የመከታተል ስራ ተካሄደ

ዲ.ዩ፦ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም( ህ.ዓ.ግ)፦ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ከደቡብ ክልል ማዕድንና ኢነርጂ ኤጀንስ ጋር በመተባበር በጌዴኦ ዞን በወናጎና በይርጋጨፌ ወረዳዎች እየተገበረ ያለውን የባዮጋዝ ልማት ስራዎች ክትትልና ግምገማ ተደረገ።

Pages