

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በፐብሊክ ዲፕሎማሲ የሚኖራቸው ሚና የላቀ በመሆኑ ምሁራን ቴክኖሎጂዎችን ሁሉ በመጠቀም ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ማሸጋገር እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ።
..............
ዲ.ዩ ታህሳስ 1 ቀን 2014 ዓ.ም(ህ.ግ) የሳይንስ ሳምንት አካል በሆነው በፓናል ውይይት ላይ የተገኙ እንግዶችንና ተሳታፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ አስ/ተማ/አገ/ምክትል ፕሬዝዳንትና የፕሬዝዳንቱ ተወካይ ዶ/ር ዳዊት ሀዬሶ ይህ ወቅት መንግስት ለመንግስት ከሚያደርገው ዲፕሎማሲ ባሻገር ወደ ህዝብ ዲፕሎማሲ የተሻጋገርንበት ጊዜ በመሆኑ የህዝብ ዲፕሎማሲ ትልቅ ስፍራ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን ገልጸው ይሁን እንጂ የህዝብ ዲፕሎማሲ ከሚሰጠው ጥቅም ባሻገር በጥንቃቄና በአግባቡ ካልተጠቀምንበት ለአፍራሽ ተልዕኮ ሊውል እንደሚችል መገንዘብ እንዳለብን ተናግረዋል።
Public and International Relations Directorate
P.O.Box: 419
E-mail: pirdir@du.edu.et
Phone: +251461310001
: +251463312459
Dilla University
University of the Green Land!
The website Developed by DUICT Business App Dev't