ዲላ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተናን ለመተግበር የሚያስችል የ"ኦንላይን" ፈተና አስተዳደር ስርአት አበለፀገ

ዲ.ዩ፦ ሚያዚያ 12/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ ከያዝነው 2015 ዓ.ም ጀምሮ በአገር አቀፍ ደረጃ ይሰጣል ተብሎ እቅድ የተያዘለትን የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተናን ለመተግበር የሚያስችል የ"ኦንላይን" ፈተና አስተዳደር ስርአት ማበልፀጉን ዲላ ዩኒቨርሲቲ አስታወቀ።

በቡሌ ወረዳ ለሚገኙ አርሶአደሮች የቀርቀሃ ችግኝ ስርጭት ተካሄደ

ዲ.ዩ፦ ሚያዝያ 12/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት በጌዴኦ ዞን ቡሌ ወረዳ ለሚገኙ አርሶ አደሮች የቀረቀሃ ችግኝ ስርጭት አካሂዷል።

የአኘል ምርት በቡሌ ወረዳ የሚገኙ አርሶአደሮችን ተጠቃሚ እያደረገ ነው

 
ዲ.ዩ: መጋቢት 26/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት የአኘል ምርት በቡሌ ወረዳ የሚገኙ አርሶአደሮችን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።

ዲላ ዩኒቨርሲቲ የጌዴኦ ዞን አስተዳደር በሰጠው መሬት ላይ በምርምር ያለማውን የእንሰት ችግኝ ለአርሶ አደሮች አሰራጨ

ዲ.ዩ፦ መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎትና አጋርነት ዳይሬክቶሬት በሳይንሳዊ መንገድ የበለጸጉ የእንሰት ችግኞችን በጌዴኦ ዞን ሁለት ወረዳዎች ውስጥ ለተመረጡ አርሶአደሮች አሰራጭቷል።

የሴቶችን የምርምርና አመራርነት ተሳትፎ ማጎልበት እንደሚገባ ተገለጸ

ዲ.ዩ፦ መጋቢት 16/2015 ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ)፦ በዲላ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ስርፀት ዳይሬክቶሬት ከNORHED ll ReRED ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የሴቶችን የተቀናጀ የምርምርና አመራርነት አቅም ለማሳደግ ያለመ የውይይት መድረክ አካሂዷል።

Pages