

ዲ.ዩ፡- ግንቦት 8/2014ዓ.ም (ህ.ዓ.ግ) ህወሓት በከፈተው ጦርነት የሀገርን ጥሪ ተቀብለው ለሙያዊ አገልግሎት የዘመቱ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ባለሙያዎች ግዳጃቸውን አጠናቀው ተመለሱ፡፡ ባለሙያዎቹ ህወሓት ወደ አማራ እና አፋር ክልሎች ሰርጎ በመግባት በፈፀመው ወረራ ወቅት ወረራውን ለመመከት በተካሄደው ሀገራዊ የዘመቻ ተሳትፎ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ሄዱው እንደ ነበር የሚታወስ ነው፡፡
የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ችሮታው አየለ ዘማች ባለሙያዎቹን እንኳን በደህና መጣችሁ ባሉበት ንግግራቸው ሀገርና ህዝብ የሰጧችውን ኃላፊነት በጀግንነት ፈፅመው በመመለሳችው "ትልቅ ኩራት ተሰምቶናል" ብለዋል፡፡ ዶ/ር ችሮታው አክለውም ግዳጃችሁን በሚገባ በማከናወናችሁ ለበርካቶች አርአያ የሚሆን የጀግንነት ስራ ሰርታችኋል ስለሆነም ተቋሙ ማንኛውንም የእናንተን ጥቅማጥቅም የሚያሟላ ይሆናል ነው ያሉት፡፡
Call for Research Project Proposal, 2022/23. ....... Dilla University, Research and Dissemination Directorate, have released the call for the 2022/23 research project proposal, for all grant types.
Any interested DU academic staff and affiliates are highly welcomed to apply under the state of carry-on presented below.
Public and International Relations Directorate
P.O.Box: 419
E-mail: pirdir@du.edu.et
Phone: +251461310001
: +251463312459
Dilla University
University of the Green Land!
The website Developed by DUICT Business App Dev't